አቢሲኒያ ባንክ Abyssinia Bank የስራ መደብ: ሹፌር ▸ 10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ ▸ ህዝብ 1 መንጃ ፈቃድ ያለው ▸ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ▸ ዕድሜ: 25-30 ▸ የስራ ቦታ: ባህርዳር፣ ጃዊ፣ ግንደወይ ▸ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 16-08-2015 የስራ ዝርዝሩን Comment ላይ ይመልከቱ! ------------------------- አማራ ክልል ላይ ከተለያዩ ድርጅቶች የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎች ለመከታተል!! https://t.me/googlejobsinamhara 3.2K views16:10