አማራ ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ 1. ጽዳትና ተላላኪ 10ኛ/12ኛ ክፍል የጨረሰ/ች የስራ ልምድ: 2 ዓመት (በፅዳትና ተላላኪነት የተገኘ ልምድ) የስራ ቦታ: አርባያ፣ አርማጭሆ 2. ጥበቃ 10ኛ/12ኛ ክፍል የጨረሰ/ች የስራ ልምድ: 2 ዓመት (በውትድርና/በፖሊስ የተገኘ ልምድ) የስራ ቦታ: አርባያ በለሳ፣ አርማጭሆ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 18/11/2015 ዓ.ም Apply Online https://vacancy.amharabank.com.et 17.3K views15:37