#ማስታወቂያ ከአዲስ አበባ ውጭ ላሉ ት/ት ቤቶች የ12ኛ ክፍል ፈተና 600 እና በላይ ውጤት ላመጣችሁ ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ፕሮግራሙ የካቲት 21 አዲስ አበባ 4ኪሎ ሙዝየም የሚካሄድ ስለሆነ 1. ተሸላሚ ተማሪዎች ወደ አዲስ አበባ ለሚያደርጉት ጉዞ የአየር ትራንስፖርት መጠቀም የሚችሉ ሲሆን ቦርዲንግ ፓስና ደረሰኝ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ 2. ተማሪዎች ሰኞ በ20/06/15 ከሰዓት ጀምሮ ወደተዘጋጀላቸው ማረፊያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 4ኪሎ ግቢ እንድትገቡ በማለት እናሳውቃለን 109 views17:10