Get Mystery Box with random crypto!

የአላህ መልክተኛ [ﷺ] በጧት እና በማታ ተከታዩን ዱዓ ማድረግ አይተዉም ነበር: ‐ «አላህ ሆይ! | ወርቃማ ንግግሮች

የአላህ መልክተኛ [ﷺ] በጧት እና በማታ ተከታዩን ዱዓ ማድረግ አይተዉም ነበር: ‐
«አላህ ሆይ! ነውሬን ሸፍንልኝ። ከሚያስፈራኝ ነገር አማን አድርገኝ። ከፊትለፊቴም፣ ከኋላዬም፣ ከቀኜም፣ ከግራዬም ከበላዬም ከሚመጣ [አደጋ] ጠብቀኝ። ከበታቼ በኩል ከሚመጣ አደጋም በልቅናህ እጠበቃለሁ።»
አሕመድ እና አቡዳዉድ ዘግበውታል።
:
ነፍሳችንንም ሆነ ቤተሰባችንን በዱዐና በዚክር ጥላ ሥር እናድርግ!