ተጨማሪ ሽልማት በግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የቲክቶክ ገጽ ማንችስተር ሲቲ ወይስ አርሰናል በመገመት የሚያሸልም ጥያቄ በቲክቶክ ገጻችን (https://vm.tiktok.com/ZMMPVNSNH/ ) ብቻ ግምትዎን ይስጡ! በፕሪሚየር ሊጉ በጉጉት ከሚጠበቁት ጨዋታዎች መካከል አንዱ የፊታችን እሁድ መጋቢት 22 ቀን 2016 ዓ.ም በማንችስተር ሲቲ እና በአርሰናል መካከል ይካሄዳል፡፡ ጨዋታውን በትክክል ለሚገምቱ 5 የቲክቶክ (https://bit.ly/48tZgcT) ተከታዮቻችን ለእያንዳንዳቸው የ300 ብር የካርድ ሽልማት አዘጋጅተናል፡፡ 1. የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የቲክቶክ https://vm.tiktok.com/ZMMPVNSNH/ ገፅ መከተልዎን አይዘንጉ! 2. LIKE and SHARE ያድርጉ! 3. ትክክለኛ መላሾች ከ 5 በላይ ከሆኑ አሸናፊዎቹን የምንለየው በዕጣ ይሆናል፡፡ መልካም ዕድል!! #GlobalBankEthiopia #OurSharedSuccess #BankInEthiopia #Bank #GBE #ManCityArs #Mancity #Arsenal #Premierleague 13.6K viewsedited 08:35