Get Mystery Box with random crypto!

#መጋቢት_17 ፮ተኛ መዝሙር ዘገብረ ኄር መኑ ውእቱ ገብር ኄር            #ዘቅዳሴ #2ኛ_ | ግጻዌ

#መጋቢት_17
፮ተኛ መዝሙር ዘገብረ ኄር መኑ ውእቱ ገብር ኄር
           #ዘቅዳሴ
#2ኛ_ጢሞቴዎስ_2:1-16፡ወአንተ ወልድየ ጽናዕ በጸጋሁ"ልጄ ሆይ አንተም በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ በርታ፡፡..................
.................................................ራስህን የተመረጠ አድርገህ ለእግዚአብሔር ታቀርብ ዘንድ ትጋ፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_5:1-12፡ወለእለኒ ይትለሐቁ እምኔክሙ"እንግዲህ እኔ ከእነርሱ ጋር ሽማግሌ የክርስቶስም መከራ ምስክር ደግሞም ሊገለጥ ካለው ክብር ተካፋይ የሆንሁ በመካከላቸው ያሉትን ሽማግሌዎችን እማልዳቸዋለሁ፡፡......................
................................................ለእርሱ ክብርና ኀይል እስከ ዘለዓለም ይሁን አሜን፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_1:6-9፡ወእንዘ ጉቡአን እሙንቱ"እነርሱም ተሰብስበው ሳሉ 'ጌታ ሆይ በዚህ ወራት ለእስራኤል ልጆች መንግሥትን ትመልሳለህን?' ብለው ጠየቁት፡፡.......................
.................................................በሰማርያና እስከ ምድር ዳርቻ ድረስም ምስክሮቼ ትሆኑኛላችሁ፡፡"
               #ምስባክ
ከመ እንግር ፈቃደከ መከርኩ አምላኪየ
ወሕግከኒ በማእከለ ከርሥየ
ዜኖኩ ጽድቀከ በማኅበር ዐቢይ፡፡
             #ትርጉም
አምላኬ ሆይ ፈቃድህን ለማድረግ ወደድሁ
ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው
በታላቅ ጉባዔ ጽድቅን አወራሁ፡፡
   #መዝ_39:8-9
                #ወንጌል
#ማቴዎስ_25:14-31፡እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ"መንገድ እንደሚሄድ አገልጋዮቹንም ጠርቶ ሊያተርፉበት ገንዘቡን እንደ ሰጣቸው ሰው እንዲሁ ይሆናልና ለእያንዳንዱ እንደ ችሎታው ለአንዱ አምስት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወዲያውኑ ሄደ፡፡........................................................................................ክፉውን አገልጋይ ግን ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት በውጭ ወደ አለ ጨለማ አወጡት፡፡"
  #ቅዳሴ፡ዘባስልዮስ

@gitsawe
@gitsawe
@gitsawe
@gitsawe