#የካቲት_29 ተዝካረ ልደቱ ለእግዚእነ ወአባ ቢላካርዮስ ሰማዕት ኤጲስ ቆጶስ ዘሀገረ አርሞኒ። #ዘነግህ_ምስባክ ወኢሰምዑኒ ሕዝብየ ቃልየ ወእስራኤልኒ ኢያጽምዑኒ ወፈነውኩ ሎሙ በከመ ምግባሮሙ #ትርጉም ሕዝቤ ግን ቃሌን አልሰሙኝም እስራኤልም አላዳመጠኝም እንደ ልባቸው ሥራ ተውኋቸው። #መዝ_80 ፥ 11 #ወንጌል #ማቴዎስ_22 ፥ 1 - 5 :- "ወአንሥአ እግዚእ ኢየሱስ...." #ዘቅዳሴ #ሮሜ_8 ፥ 3 - 12 :- "ወሶበ ተስእኖ ለሕገ ኦሪት..." #1ኛ_ዮሐንስ_4 ፥ 7 - 18 :- " አኃዊነ ለንትፋቀር በበይናቲነ..." #የሐዋ_ሥራ_9 ፥ 20 - 32 ፦ "ወሰበከ በጊዜሃ በምኵራባት..." #ምስባክ እግዚአብሔር ይቤለኒ ወልድየ አንተ ወአነ ዮም ወለድኩከ ሰአል እምኔየ እሁበከ አሕዛበ ለርስትከ #ወንጌል #ሉቃስ_2 ፥ 1 - 21 :- "ወኮነ በውእቱ መዋዕል ወጽአ ትእዛዝ..." #ቅዳሴ :- ዘእግዚእነ። @gitsawe @gitsawe @gitsawe @gitsawe 1.1K views20:57