Get Mystery Box with random crypto!

#ዘቅዳሴ #ኤፌሶን_1:13-ፍጻሜ፡ ወአንትሙሂ ሰማዕክሙ ቃለ ጽድቅ'እናንተም ልትድኑበት የተማራ | ግጻዌ

#ዘቅዳሴ
#ኤፌሶን_1:13-ፍጻሜ፡
ወአንትሙሂ ሰማዕክሙ ቃለ ጽድቅ"እናንተም ልትድኑበት የተማራችሁትን የእውነት ቃል ሰምታችሁና አምናችሁ ተስፋ ባደረገላችሁ በመንፈስ ቅዱስ ታትማችሁ፡፡.............................
.................................................ይህችውም አካሉ ናት የሁሉም ፍጻሜው እርሱ ነው ሁሉንም በሁሉ ይፈጽማል፡፡"
#ይሁዳ_1:9-14፡ወሚካኤልኒ ሊቀ መላዕክት"የመላእክት አለቃ ሚካኤል እንኳን ስለ ሙሴ ሥጋ ከሰይጣን ጋር በተከራከረ ጊዜ የስድብ ቃልን ሊናገር አልደፈረም 'እግዚአብሔር ይገሥጽህ' አለው እንጂ፡፡.....................................................................................የገዛ ነውራቸውን አረፋ እየደፈቁ ጨካኝ የባሕር ማዕበል ድቅድቅ ጨለማ ለዘለዓለም የተጠበቀላቸው የሚንከራተቱ ከዋክብት ናቸው፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_1:10-12፡ወአስተርአይዎሙ ፪ቱ እደው ወቆሙ ኀቤሆሙ"እነርሱም ወደ ሰማይ አተኵረው ሲመለከቱ እነሆ ሁለት ሰዎች ነጫጭ ልብስ ለብሰው በአጠገባቸው ቆመው ታዩአቸው፡፡ እነርሱም 'እናንተ የገሊላ ሰዎች ሆይ ወደ ሰማይ እየአያችሁ ለምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ ያረገው ኢየሱስ ከእናንተ ወደ ሰማይ ሲያርግ እንዳያችሁት እንዲሁ ዳግመኛ ይመጣል' አሏቸው፡፡"
#ምስባክ
ሶበ ትሬእዮሙ ለጠቢባን ይመውቱ
ወከማሁ ይትሀጎሉ አብዳን እለ አልቦሙ ልብ
ወየኀድጉ ለባዕድ ብዕሎሙ፡፡
#ትርጉም
ብልሃተኞች እንዲሞቱ
ሰነፎችና ደንቆሮች በአንድነት እንዲጠፉ
ገንዘባቸውንም ለሌሎች እንዲተዉ አይቶአል፡፡
#መዝ_48:10
#ወንጌል
#ማቴዎስ_25:14-31፡እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ"መንገድ እንደሚሄድ አገልጋዮቹንም ጠርቶ ሊያተርፉበት ገንዘቡን እንደ ሰጣቸው ሰው እንዲህ ይሆናልና፡፡ ለእያንዳንዱ እንደ ችሎታው ለአንዱ አምስት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወዲያውኑ ሄደ፡፡........................................................................................ክፉውን አገልጋይ ግን ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት በውጭ ወደ አለ ጨለማ አውጡት፡፡"
#ቅዳሴ፡ያዕቆብ ዘሥሩግ፡፡(ተንሥኡ)

@gitsawe
@gitsawe
@gitsawe
@gitsawe