አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ ለጥያቄ ትፈለጋለህ ተብሎ ከኤርፖርት በፖሊስ ተይዞ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ተወስዶ ታስሯል። አርቲስት አማኑኤል የአንድ ሰው ትያትር የሆነውን “ ዕብደት በህብረትን “ቲያትር ለማሳያት ከአዲስ አበባ ወደ እስራኤል ሀገር ሊሄድ ሲል ከአዲስ አበባ ኤርፖርት ለጥያቄ ትፈለጋለህ ብለው ፖሊሶች ይዘውት ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ ታስሯል። ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ! https://t.me/Gionamhara 19.8K views , edited 17:38