፬ኛ “አርዌ ምድር አስፈጠተኒ ወበላእኩ”(3) · በዚህ ዐ/ነገር “አስፈጠተኒ” የሚለው ቃል መሠረታዊ ግሡ ማነው? · ትርጉሙስ ምን ማለት ነው? · “አስፈጠተኒ” የሚለው ቃል ራሱን ችሎ ወደ አማርኛ ሲተረጎም ምን ማለት ነው? @Geeztheancient 1.3K viewsedited 09:44