ስለሆነ ሰው እርግጠኛ ሆነህ ዘመንህን ሁሉ መመስከር አትችልም..... ቢቀየርስ?! ስለሆነ ሁኔታ ሽንጥህን ገትረህ እድሜ ዘመንህን መናገር አትችልም ቢለወጥስ?! ስለምንም ነገር ሁልግዜ ሁሉ ቦታ ደፍረህ እንዲህ ነው ብለህ መናገር አያስተማምንም!!!!!!!!!!! ግን ስለ እግዚአብሔር ብቻ ሲሆን ይቻላል!!!!!! አይለወጥ አይለዋወጥ!!!!! አይቀየር አይቀያየር!!!!!! ዙፋኑን ሚቀናቀነው የለ!!!!!! ኃይሉ ይቀንስ ይሆንተብሎ አይሰጋ!!!!!! ጸባዩ ይቀየር ይሆን ተብሎ አይታሰብ!!!!!! ኧረ ያንተ ያለህ!!!!!!!!! ምንኛ መታደል ነው የእርሱ ባርያ መሆን!!!!!!! እንኳንም የህን የምስራች ማብሰር ዋና ስራዬ ሆነ!!!!!! በጭራሽ አላፍርበትም!!!!!!!!!!!!!! 337 views05:23