የመጨረሻ ማስታወቅያ!!!! ምዝገባ ሰኞ ሰኔ 27 የመጨረሻው ቀን ነው። ሐምሌ 4 ሰኞ በይፋ ይጀምራል። ስለምን እየተነገረ ነው ካላችሁ ይኸው የከዚህ ቀደሙ ማስታወቅያ..... ጋይዮስ ሚኒስትሪ ከምስረታው አንስቶ ሲያደርግ እንደነበረው በ2014ም የሁለት ወር የወጣቶች ስልጠና በላፍቶ ማዕከል አዘጋጅቷል። ስልጠናው:- 1. የቲያትር እና ስነጽሁፍ ፣ ኪ ቦርድ ፣ ጊታር ፣ ቮካል ሲሆን እነዚህን ስልጠናዎች መውሰድ የሚፈልግ በሙሉ በየዕለቱ ከእነዚህ ስልጠናዎች በፊት በጋራ የሚሰጠውን በልዩ ልዩ ርእሶች ላይ መጽሀፍ ቅዱስን መሰረት ያደረገ ስልጠና መውሰድ ግዴታ ይሆናል። ይህ ሰኞ ፣ እሮብ እና አርብ ከ 8:00 እስከ 11:00 2. መሰረታዊ የመጽሀፍ ቅዱስ አጠናን እና አፈታት ከሌሎች ጠቃሚ ተያያዥ ርዕሶች ይህ ማክሰኞ ፣ ሐሙስ ፣ ቅዳሜ ከ 8:00እስከ 11:00 ፍላጎት ያላችሁ በውስጥ መስመር ተመዝገቡ ሁሉም ስልጠና ክፍያ የለውም። 325 views20:14