100+ ነፃ መፅሀፍት!
.
በፈገግታ መጅሊሳችን ላይ በተደረገው የልዩ ሽያጭ ጨረታ ከአንድ መቶ በላይ የሚሆኑ መፅሀፍት ዋጋ ተሸፍኗል። መፅሀፍቶቹ የመግዛት አቅም ለሌላቸው አንባቢዎቼ በውድድር መልክ የሚሸለሙ ይሆናሉ።
የጨረታው አሸናፊዎች
1) ይስሀቅ ለገሰ – 30 መፅሀፍት
2) ተስኒም በድሩ – 28 መፅሀፍት
3) ሬድዋን አወል – 22 መፅሀፍት
4) ራቢያ – 20 መፅሀፍት
5) ኸውላ (መጨረሻ ላይ ስላልነበርሽ አካውንት መላክ አልቻልንም @Fuadmuna ላይ አካውንት መውሰድ ትችያለሽ)
አሸናፊዎችን ከልብ እያመሰገንኩ። ካወጡት የሚልቅን እንዲተካላቸው እና ሁሌም እንዳይጎድልባቸው ዱዓዬ ነው።
የጨረታው አሸናፊዎች መፅሀፋቸውን (የመጀመሪያዎቹን 6 ኮፒዎች) እኔው በአካል አግኝቼ የምሰጣቸው ይሆናል። ኢንሻአላህ!
ማታ በኮኔክሽን ምክንያት መጫረት ያልቻላችሁ እና የነፃ መፅሀፍት ዋጋ መሸፈን የምትፈልጉ 3 ሰዎች @Fuadmuna ላይ መጥታችሁ ልታናግሩኝ ትችላላችሁ። ለእናንተም እኔው መፅሀፉን የማስረክብ ይሆናል።
.
ከጥልቅ መውደድ ጋር!
ፉአድ ሙና
የማይነበብ ፊርማ
.
@Fuadmu
@Fuadmu
ለአስተያየትዎ
@Fuadmubot