ይህ በውስጥ በኩል የደረሰኝ የእርዳታ ጥያቄ ነው። «እናቴ የኩላሊት ታማሚ ነች በዲያሊሲስ ነው ያለችው። ሁለት አመት ሆናት ዲያሊሲስ ከጀመረች ። እስከዛሬ ቤት ሽጠን እንዲሁም በደጋግ ሰዎች እርዳታ እዚህ ደርሳለች። ለሷ ብለን ያለንን ሽጠን አዲስ አበባ እያሳከምናት ነው። ወጪው ምን ያህል እንደሚሆን መገመት አይከብድህም ... » ስትል በቻልነው አቅም እናግዛት ዘንድ ጠይቃለች። እንግዲህ ወሩ ረመዳን ነው። ተሽቀዳዳሚዎች ተሽቀዳደሙ። የአቅማችሁን ሰዳችሁ አለንልሽ አይዞን በሏት። አድራሻዋን @Fuadmuna ላይ መውሰድ ትችላላችሁ። . @Fuadmu @Fuadmu 1.2K views11:08