ልቤ ክው ድንግጥ አለ! አብዱ ከሪማን ይወደታል የራሱ መድረሳ ልጅ። የመድረሳው ሃላፊ አብዱን ምን ያህል እንደሚወደው ሳስብ ደሞ ተሰማኝ... .. ምንም ሳልናገር አንዴ መጣሁ ብዬ ወደመታጠቢያ ቤት አመራሁ። -------- ትረዳው ይሆናል ፡ የፍቅርን ትኩሳት ግሎ እንደሚያቃጥል፡ ልብ ላይ እንደሳት ጊዜው ሲፈራረቅ፡ ሲነጋና ሲመሽ የጨለማ ጨረቃ፡ የቀን ፀሀይ ነሽ የበሰለ ልጅ መቼም ፡ ደጅ አያመሽም ጥለሽኝ ይሆናል ፡ አንቺ ግድ የለሽም መድሃኒት አልከጀልኩ ፡ ለምኔ ለምኔ የአንቺ አይን እኮ ፡ማረፊያ ነው ለኔ ጨዋታው ሀላሉም ፡ ሁሉም ደግ ነበር ወንድም መቀስ ሆኖ ፡ መለያየት ባልነበር ╔═══❖•ೋ° °ೋ•❖═══╗ ....... አልፋና እና ከሪማ.... ╚═══❖•ೋ° °ೋ•❖═══╝ ምዕራፍ አንድ ተፈፀመ #share_share_share @fuadislamic @fuadislamic 567 views𝙵𝚞𝚢𝚎 , edited 17:47