ዜና እረፍት ውድ የፍሬሃይማኖት ቤተሰቦች እንዴት ሰነበታችሁ የወንድማችን ብስራት ቦጋለ እናት ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል:: ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2014 ዓ/ም ከቀኑ በ7:00 ሰዓት ቀብር በምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ስለሚፈፀም ሁላችንም በሰዓቱ ተገኝተን አልባሳት ለብሰን ለስርዓተ ቀብሩ እንድንደርስ ይሁን፡፡ አምላከ ቅዱሳን የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን ይስጥልን፡፡ 359 viewsDaniel, 04:42