2022-08-24 22:01:20
አካዳሚው ከነሀሴ 08/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለሚያደርገው የእጩ ሰልጣኞች ምልመላ የመልማይ ቡድኖች የጉዞ ፍኖተ ካርታ(የጉዞ መስመር)
ቡድን 1፡ አዲስ አበባ ከተማ፤ ሰበታ ፤ ገላን ፤ቢሾፍቱ ፤ ሞጆ ፤ ወንጂ ፤አዳማ ከተማ
ቡድን 2፡ ፍቼ፣ ፣ ደ/ማርቆስ፣ እንጅባራ ፤ ባህር ዳር ፣ ደብረ ታቦር ፤ ጎንደር ከተማ፤ ደባርቅ
ቡድን 3፡አሰላ ከተማ እና አካባቢው ፣ በቆጂ፣ ኮፈሌ፣ባሌ ሮቤ ፤ደሎመና ፤ጊኒር
ቡድን 4፡ጅማ፣ አጋሮ፣ ቦንጋ ከተማ ፤ በደሌ ፤ መቱ፣ ጋምቤላ ከተማ ፤ (ላሬ ፤አበቦ)
ቡድን 5፡ዝዋይ፣ ሻሸመኔ ፤አላባ፡ሀዋሳ፤አርቤጎና፣ ዲላ ፣ አገረ ማርያም፤ ጉጂ
ቡድን 6፡መተሀራ፤ አዋሽ ሰባት/አርባ (አካባቢው) ፣ድሬዳዋ፣ ሃረር ፣ ጅግጅጋ
ቡድን 7፡ደ/ብርሃን ፤ከምቦልቻ ፤ደሴ፤ ተንታ፤ ወልዲያ ፤ቆቦ፣
ቡድን 8፡ሶዶ ጎራጌ ፤ አረቅጥ ፤ ሆሳህና ከተማ ፤ ወላይታ፣ አርባ ምንጭ፣ ጅንካ
ቡድን 9፡ ሱሉልታ ፤ ለገጣፎ ፤ወሊሶ፣ ወልቂጤ ፤ቡራዩ ፤ ሆለታ ፤ አዲስ አለም ፤ ጊንጪ አምቦከተማ
ማሳሰቢያ፦ከላይ በተጠቀሱት ከተሞችና አካባቢዎች የምትገኙ በሁለቱም ፆታ ዕድሚያችሁ ከ17 አመት በታች የሆናችሁ በእግርኳስ፣በቮሊቦል፣ በጠረጴዛ ቴኒስ፣ በወርልድ ቴኳንዶ ፣ በፓራአትሌቲክስ፣ በቦክስ ፣ በቅርጫት ኳስ ፣ በአትሌቲክስና በብስክሌት ስፖርቶች ችሎታው ወይም ተሰጥኦው አለን የምትሉ ታዳጊ ስፖርተኞች ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እያሳሰብን የመልማይ ልዑካኑን መዳረሻ በየጊዜው በማህበራዊ ድህረ- ገፃችን የምናሳውቅ መሆኑን አናሳውቃለን።
126 viewsSam Son, 19:01