፨ በእንተ ማርቆስ 16:9-20 ፨ ክፍል ፪ ከዚህ ቀደም እንዳየነው በሁለተኛው ክፍለዘመን የተነሱ አባቶች የማርቆስ ወንጌልን የመጨረሻ ክፍል ከማወቅ አልፈው ለስብከት ይጠቀሙበት ነበር። የክፍሉን እውነተኛነት የሚጠረጥሩ አካላት የሚያቀርቧቸው ሁለት ኮዴክሶችን የተመሰረቱ ሙግቶች እጅግ ደካማ መሆናቸው ሲበዛ ግልጽ ነው። የዚህን የወንጌል ክፍል ታሪካዊነት የበለጠ የሚደግፈው ደግሞ… 524 views03:48