'አቡ ሙሳ አል-አሽዓሪይ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) 'ሁለት የብርዳ | ፈትህ አባቦራ መስጂድ
"አቡ ሙሳ አል-አሽዓሪይ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ)
"ሁለት የብርዳማ ወቅት ሶላቶችን የሰገደ ጀነትን ገባ" ብለዋል።
(ቡኻሪና ሙስሊም)
- ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበዉታል"
==========================================
ይህን ሐዲስ ያገኙውት ከ ኢትዮ ቢላል ሃዲስ አፕ ነዉ ።
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora
https://t.me/fethababora