Get Mystery Box with random crypto!

ዘጠነኛው የጉማ ሽልማት ስነስርዓት ትናንት ሰኔ 2 2015 ዓ.ም ምሽቱን በ ስካይላይት ሆቴል ተካሄ | Fast mereja

ዘጠነኛው የጉማ ሽልማት ስነስርዓት ትናንት ሰኔ 2 2015 ዓ.ም ምሽቱን በ ስካይላይት ሆቴል ተካሄዷል ።

በዘጠነኛው የጉማ አሸናፊዎች ታዉቀዋል

1.ምርጥ አጭር ፊልም፡
  የጉድ ሀገር መንገድ /ብስራት ተስፋ

2.ምርጥ የተማሪ አጭር ፊልም ፡ መሐይማን / አማኑኤል ተሾመ

3. ምርጥ ተከታታይ ኮሜዲ ድራማ : አሰኳላ

4.ምርጥ ዉርስ ትርጉም ድራማ : አደይ

5.ምርጥ ዶክመንተሪ ፡ ባሌ ብሄራዊ ፓርክ /አዚዝ አህመድ

6.ምርጥ ዉርስ  ድራማ ተዋናይት ፡ በእምነት ሙሉጌታ / አደይ

7. ምርጥ ዉርስ  ድራማ ተዋናይ : አለማየሁ ታደሰ / አጋፋሪ

8.ምርጥ የፊልም ሙዚቃ :  የሱፍ አበባ 

9.ምርጥ ስኮር : ረመጥ / ብሩክ አሰፍ

10.ምርጥ ሜካፕ : ተሚማ ሁላላ / ረመጥ

11.ምርጥ ፊልም ፅሁፍ : ረመጥ / ዳንኤል በየነ

12. ምርጥ ቅንብር : የሱፍ አበባ /እስክንድር ተፈራ

13.ምርጥ ሲኒሚአቶግራፊ : የሱፍ አበባ / ዋለልኝ አደገ

14.ምርጥ ተስፍ የተጣለበት ተዋናይነት : ክሱት / እየሩሳሌም አሰፍ

15.ምርጥ ተስፍ የተጣለበት ተዋናይ : ፊናፍ / ብሩክ ግርማ

16.ምርጥ ረዳት ሴት ተዋናይት : የማር ዉሃ / መስከረም አበራ

17.ምርጥ ረዳት ተዋናይ : ጥላዬ / እንግዳሰዉ ሀብቴ

18. ምርጥሴት ተዋናይት : ክሱት / ጠረፍ ካሳሁን

19.ምርጥ ወንድ  ተዋናይ : ሄኖክ በሪሁን  /ረመጥ

20.ምርጥ ዳይሬክተር : ረመጥ/ ዳንኤል በየነ

21.ምርጥ ፊልም : የሱፍ አበባ /ለገሰ ገነቱ

22.የህይወት ዘመን ተሸላሚ : አርቲስት ኪሮስ  አለማየሁ

23.የሔርሜላ አሸናፊ : ገነት ከበደ

24. አርአያ ሰብ ከያኒ : አርቲስት  መሰረት መብራቴ አሸናፊዎች ናቸዉ።