Get Mystery Box with random crypto!

በመከላከያ ውስጥ የነበረውን የትግራይ ተወላጆች የበላይነት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ | FastMereja.com

በመከላከያ ውስጥ የነበረውን የትግራይ ተወላጆች የበላይነት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተዘርዝሮ ተነግሯል

መከላከያ ውስጥ የሙሉ ጀነራል ማዕረግ 60 በመቶ በትግራይ ተወላጆች የተያዘ ነበር፤ የሌሎች ብሄሮች ድርሻ 40 በመቶ ብቻ ነበር፤

ሌተናል ጄነራል የትግራይ ተወላጆች 50 በመቶ ድርሻ ነበራቸው፤

ሜጀር ጀነራል የትግራይ ተወላጆች 45 በመቶ ድርሻ ነበራቸው፤ በብርጋዴር ጀነራል ማዕረግ የትግራይ ተወላጆች 40 በመቶ ድርሻ ነበራቸው፤

በኮሎኔል ደረጃ 58 በመቶ የትግራይ ተወላጆች ድርሻ ነበራቸው፤

በሌተናል ኮሎኔል ደረጃ 66 በመቶ በትግራይ ተወላጆች የተያዘ ነበር፤

በሻለቃ ማዕረግ 53 በመቶ በትግራይ ተወላጆች የተያዘ ነበር፤

እዞች ውስጥ አዛዥ መቶ በመቶ በትግራይ ተወላጆች የተያዘ ነው፤

ምክትል አዛዥ መቶ በመቶ በትግራይ ተወላጆች የተያዘ ነበር፤ በሁሉም የሰሜን እዝ ላይ አዛዥ እና ምክትል አዛዥ ሎጂስቲክ እና አስተዳደር በትግራይ ተወላጆች የተያዘ ነው፤

ክፍለ ጦሮች ውስጥ የኢትዮጵያ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦሮች መቶ

በመቶ አዛዦቹ በትግራይ ተወላጆች የተያዙ ናቸው፤

እግረኛ ክፍለ ጦሮች 80 በመቶ በትግራይ ተወላጆች የተያዘ ነው፤

በመከላከያ ዋና መምሪያ ውስጥ 80 በመቶ በትግራይ ተወላጅ የተያዘ ነበር፤

ሜካናይዝድ ብርጌዶች 85 በመቶ እግረኛ ብርጌድ 80 በመቶ በትግራይ ተወላጆች የተያዘ ነበር፤

በመከላከያ ስልጠና ተቋማት ውስጥ 85 በመቶ በትግራይ ልጆች ነው የሚመራ ነበር፤

EPA
-------------
@fastmereja