በሲዳማ ክልል በጤጢቻ ወረዳ ልዩ ቦታ ሀንጋኤ ከሚባል ቀበሌ አንድ ላም ሁለት አንገት፤ አራት ዓይን፤ ሁለት ፊትና አራት ጆር ያለዉ ጥጃ ወልዳለች በማለት ግርማ ካሳ ለፋስት መረጃ መረጃውን አድርሷል። @fastmereja 9.8K views14:21