ቤልጅየማዊው ኮከብ ኬቨን ዴብሮየን በትላንትናው ምሽት ጨዋታ ላይ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ለ3 ወራት ከሜዳ እንደሚርቅ እና የፕሪሚየር ሊጉ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች እንደሚያመልጡት ተዘግቧል። Share @fast_sport4_3_3 @fast_sport4_3_3 8.1K views𝑬𝒏𝒅𝒂𝒔𝒉, 12:43