የአውሮፓ ሻምፕዮንስ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ ተጠናቀቀ ማንችስተር ሲቲ 4-0 ሪያል ማድሪድ በርናርዶ 20 በርናርዶ 37 ሚሊታኦ OG 76 አልቫሬዝ 90+1 [ Agg 5-1 ] ማንችስተር ሲቲ ለፍፃሜው ጨዋታ ማለፉን አረጋግጧል በፍፃሜው ጨዋታ ከኢንተር ሚላን ጋር ይጫወታሉ። Share @fast_sport4_3_3 @fast_sport4_3_3 5.0K viewsTeme_Ayu, 20:51