ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ያሉ ከፍተኛ ውጤት ላላቸው 35 ተማሪዎች አጭር መሰረታዊ የኤሌክትሮኒክስ እና የኮምፒውተር ክህሎት ስልጠና ሰጥቷል።
ዩኒቨርሲቲው በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና የሂሳብ ማዕከሉ ለአምስት ሳምንታት በቅዳሜ እና እሁድ መረሃ-ግብር ነው ስልጠናውን የሰጠው።
ከጉራጌ ዞን ከተማ አስተዳደር እና አቅራቢያ ትምህርት ቤቶች የተመረጡ ተማሪዎች በመጀመሪያ ዙር ስልጠናው ተሳትፈዋል፡፡
በስልጠናው ማጠናቀቂያ ተማሪዎቹ በነበራቸው ቆይታ የሠሯቸውን ፕሮጀክቶች አቅርበዋል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
Join &
|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info