Get Mystery Box with random crypto!

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ያሉ ከፍተኛ ውጤት ላላቸው 35 ተማሪዎች አጭር መሰረታዊ የኤ | 🇪🇹Fact and University

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ያሉ ከፍተኛ ውጤት ላላቸው 35 ተማሪዎች አጭር መሰረታዊ የኤሌክትሮኒክስ እና የኮምፒውተር ክህሎት ስልጠና ሰጥቷል።

ዩኒቨርሲቲው በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና የሂሳብ ማዕከሉ ለአምስት ሳምንታት በቅዳሜ እና እሁድ መረሃ-ግብር ነው ስልጠናውን የሰጠው።

ከጉራጌ ዞን ከተማ አስተዳደር እና አቅራቢያ ትምህርት ቤቶች የተመረጡ ተማሪዎች በመጀመሪያ ዙር ስልጠናው ተሳትፈዋል፡፡

በስልጠናው ማጠናቀቂያ ተማሪዎቹ በነበራቸው ቆይታ የሠሯቸውን ፕሮጀክቶች አቅርበዋል።

━━━━━━━━━━━━━━━━━
Join &
|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info