#መረጃ FIB ቴሌቪዥን በድንገት ሰራተኞቹን በተነ የፊንፊኔ ኢንተግሪቲድ ብሮድካስት(fib) ከተመሰረተ 3 አመታትን ቢያስቆጥርም አሁን ላይ ድርጅቱ ሰራተኞቹን በትኖ ከሀገር መዉጣቱ ተረጋግጧል ። ከዚህ በፊት በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲዘዋወር እንደነበረዉ በድርጅቱ እና በሰራተኞቹ መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ እንደነበር ይታወሳል ። SNN @Ezmerejaet @Ezmerejaet 4.7K viewsedited 12:54