በነገው ዕለት በዝርዝር ነጥቦች ላይ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ይኖራል ተብሎ ይጠበቃል : ማምሻውን | 🇪🇹 E.Z መረጃ 🇪🇹
በነገው ዕለት በዝርዝር ነጥቦች ላይ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ይኖራል ተብሎ ይጠበቃል
: ማምሻውን ከኬንያ የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ከሆነ፤ ላለፉት አምስት ቀናት በናይሮቢ በከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ሲካሄድ የነበረው ውይይት ነገ ፍፃሜውን ያገኛል።
ሁለቱ ወገኖች በነገው ዕለት ቅዳሜ ከቀኑ 5:00 ሰዓት ገደማ በዝርዝር የስምምነት ነጥቦች ላይ ፊርማ እንደሚያኖሩ ለማወቅ ተችሏል።
@Ezmerejaet
@Ezmerejaet