#ቤንሻንጉል! ከአሶሳ ወደ ህዳሴ ግድብ መሄጃ በሲርባ ወረዳ በህዳሴ ግድብ ቃንቁር ካምፕ በሚባል | 🇪🇹 E.Z መረጃ 🇪🇹
#ቤንሻንጉል!
ከአሶሳ ወደ ህዳሴ ግድብ መሄጃ በሲርባ ወረዳ በህዳሴ ግድብ ቃንቁር ካምፕ በሚባል የቤህነን አማፅያን በወሰዱ እርምጃ ብያንስ 3 በላይ የፀጥታ ሃይሎች ሕይወት ያለፈ ሲሆን በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል። አሶሳ ከተማ ከወትሮ በተለየ አኳሃን ቁጥራቸው ከነዋሪው በማይተናነስ ኦሮሚያ ክልል ልዩ ሃይል እና የመከላከያ ሃይል ብዛት ተጨናንቃለች።
@Ezmerejaet
@Ezmerejaet