ትኩረት - አምቦ ከተማ ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የአሸባሪው ኦነግ ሸኔ ቡድን ታጣቂዎች በነቀምቴ | 🇪🇹 E.Z መረጃ 🇪🇹
ትኩረት - አምቦ ከተማ
ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የአሸባሪው ኦነግ ሸኔ ቡድን ታጣቂዎች በነቀምቴ ከተማ ዙሪያ አድፍጦ ከተማዋን ለመቆጣጠር ጥረት ባደረገበት መንገድ አምቦንም ለመቆጣጠር እንቅስቃሴ እያደረገ እንደሆነ ከስፍራው የደረሱን መረጃዎች ያረጋግጣሉ።
@Ezmerejaet
@Ezmerejaet