አንተ ክርስቲያን ከኾንህ፥ ከምድራውያን ከተሞች (አገሮች) አንዲትዋስ እንኳን የአንተ አይደለችም፡፡ [አንዲት ከተማስ ይቅርና] ምድርን በሞላ በእጃችን ጭብጥ በእግራችን እርግጥ ብናደርጋትም እንኳን፥ አሁንም ቢኾን መጻተኞችና እንግዶች ነን፡፡ አገራችን በላይ በሰማይ ነውና፡፡ #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ @ewkete_orthodox @ewkete_orthodox 494 views17:22