"እኔስ ክርስቲያን እንድባል ክርስቲያን ሁኜም እንድኖር እወዳለሁ:: እንደ አባቶቼ ሐዋርያት ትምህርት በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ክርስቲያን ሁኜ እንድውል ክርስቲያንም ሁኜ እንዳድር እወዳለሁ:: እንደ አባቶቼ ሐዋርያት ክርስቲያን ሁኜ በመቃብር ውስጥ እንዳንቀላፋ እወዳለሁ:: በትንሣኤዬም ከአባቶቼ ሐዋርያት ጋር ክርስቲያን ሁኜ እንድነቃ እወዳለሁ:: በጽዮን ተራራም በአባቶቼ ሐዋርያት እቅፍ ውስጥ እንዳርፍ እወዳለሁ::" አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ @ewkete_orthodox 609 views10:41