በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! የአገልግሎት ጥሪ ለእውቀት ብርሃን ሰንበት ት/ቤት አባላት በሙሉ፦ የ2014 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል የመዝሙር ጥናት በታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም ስለተጀመረ ካቴድራላችንን ወክላችሁ መሳተፍ የምትፈልጉ አባላት በአባላት እንክብካቤ እና ግንኙነት ክፍል ወይም በስልክ ቁጥር +251938035698/+251913166536 በመደወል መመዝገብ ትችላላችሁ። የመዝሙር ጥናቱ ከጠዋቱ 2:00 - 6:00 ሲሆን የትምህርትና ሥራ ፈቃድ ለምትፈልጉ የሚፃፍላችሁ ይሆናል። #እውቀት_ብርሃን_ሰንበት_ትምህርት_ቤት @EwketBirhan 246 views𓅪ሀገሬ ሰማይ ዘሬም ፍቅር𓅪, edited 14:43