የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የተማሪዎች ምዝገባ ክፍያ እንዲቆም በተደጋጋሚ ቢያዝም ተፈፃሚ ሳይሆን ቀርቷል። ዛሬ በደረሱኝ በርካታ ጥቆማዎች መሰረት አንድ ተማሪ ለማስመዝገብ ከ350-400 ብር ከፍለው እንዳስመዘገቡ አረጋግጫለሁ። ብዙ መፈተሽ ያለበት ጉዳይ ያለ ይመስለኛል። ==================== ፈጣን መረጃ ለማግኘት @EtMerejaDaily @EtMerejaDaily በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ 371 viewsedited 17:48