2022-08-31 07:02:47
የኢዜማ አመራሮች የሚድያ ቆይታ ከነሐሴ 6 - ነሐሴ 22/ 2014 ዓ.ም
የኢዜማ ምክትል መሪ አርክቴክት ዮሐንስ መኮንን በአዲስ አበባ እና ኦሮምያ መንግስት ውሳኔ አሳልፌበታለሁ ስላለው የወሰን ማካለል ከ ኢሳት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ይመልከቱ።
የኢዜማ የብሔራዊ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አንድነት ሽፈራው በአዲስ አበባ እና በኦሮምያ ክልል መንግስት ውሳኔ አሳልፌበታለሁ ስላለው የማካለል ጉዳይ ከ Ethio Fm 107.8 የኛ ጉዳይ ፕሮግራም ላይ ያደረጉትን ቆይታ ይከታተሉ።
https://drive.google.com/file/d/1xfYIUSMplvBNuXV9Y9p0LQ5BZPGAMzP7/view?usp=sharing
ጦርነትን እያወገዝን ሰላምን ብናስቀድምም የሀገር ህልውናና ቀጣይነት ግን በፍፁም ጥያቄ ውስጥ እንዲገባ አንፈቅድም! ስለዚህ ሁሌም ቢሆን ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናችንን እናረጋግጣለን!
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)
ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም.
አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ
የኢዜማ ዋና ፀሐፊ አበበ አካሉ EBC 97.1 ኤፍኤም አዲስ ራዲዮ፤ አዲስ ፎረም የውይይት ፕሮግራም ላይ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ለሁለተኛ ጊዜ በተከሰተው ጦርነት ዙርያ ያደረጉትን ቆይታ ይከታተሉ።
https://drive.google.com/file/d/1GFM4WgZiD0i_5qwVJG-O3fv6VaDmJrwT/view?usp=sharing
የኢዜማ ብሔራዊ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አንድነት ሽፈራው በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ለሁለተኛ ጊዜ በተከሰተው ጦርነት ዙርያ ከ አዲስ ሚድያ ኔትወርክ ጋር ያደረጉትን ቆይታ ከ ይመልከቱ።
https://fb.watch/feGqNTeufX/
የኢዜማ ሕዝብ ግንኙነት መምርያ ሐላፊ ዶ/ር ሙሉዓለም ተገኘወርቅ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ለሁለተኛ ጊዜ በተከሰተው ጦርነት ዙርያ ከ VOA አማርኛ ጋር ያደረጉትን ቆይታ ከ18:30 ጀምሮ ይከታተሉ።
https://amharic.voanews.com/a/6700003.html
የኢዜማ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የገንዘብ ሚኒስቴር ትይዩ ካቢኔ ሀላፊ ግርማ ሰይፉ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ለሁለተኛ ጊዜ በተከሰተው ጦርነት ዙርያ ከኢሳት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ከ2:49 ጀምሮ ይመልከቱ።
የኢዜማ ወጣቶች መምርያ ሐላፊ የሆኑት ገነት አራጌ የኢትዮጵያ ወጣቶች ከትናንት እስከ ዛሬ በሚል ርዕስ ከሪፖርተር ጋር ያደረጉትን ቆይታ ያንብቡ።
https://www.ethiopianreporter.com/109835/
ኢዜማ ነሐሴ 22/ 2014 ዓ.ም (ኢዜማ) "በአዲስ ዓመት ለዜጎች ገፀ በረከት" በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የደም ልገሳ መርሃ ግብር በ አዲስ ሚድያ ኔትወርክ የቀረበውን ዘገባ ይመልከቱ።
ኢዜማ ነሐሴ 22/ 2014 ዓ.ም (ኢዜማ) "በአዲስ ዓመት ለዜጎች ገፀ በረከት" በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የደም ልገሳ መርሃ ግብር በEBC የቀረበውን ዘገባ ይመልከቱ።
https://drive.google.com/drive/folders/15jHwCQNIoJtc1Vjey2U5_xGxKHFxCk9C?usp=sharing
ኢዜማ ነሐሴ 22/ 2014 ዓ.ም (ኢዜማ) "በአዲስ ዓመት ለዜጎች ገፀ በረከት" በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የደም ልገሳ መርሃ ግብር ላይ ለሁለተኛ ጊዜ በተከሰተው ጦርነት ዙርያ የኢዜማ አመራሮች የሰጡትን ቃለምልልስ FBC ያቀረበው ዘገባ ላይ ይመልከቱ።
https://t.me/fanatelevision/51597
781 viewsedited 04:02