የምዝገባ ቀን 30/ 02/ 2015 ድርጅታችን ኤች አርትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል/ ማህበር እንኳን ለ 2015 ዓ.ም በሰላም አደረስዎ እያለ ከታች ባሉት ክፍት የስራ ቦታዎች ስራ ፈላጊዎችን አሰልጥኖ ማሰራት es ይፈልጋል፡፡ የስራ አይነት:- ሽያጭ እና ወኪል አከፋፋይ የት/ት ደረጃ : አይጠይቅም .ብዛተ 40 ፃታ፡ አይለይም ደሞዝ ፡ 6500 ብር እና 700 ብር ትራንሰፖት ስልጠና የወሰዱ በሙሉ ወደ ስራ ይገባሉ፡፡ እንዲሁም በአሁኑ ጊዜ እንዴት ስራ ሰርተው በቀላሉ ገንዘብ ማግኘት እንደሚችሉ ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው እና ብዙዎችን ስኬታማ ባደረጉ ባለሙያዎች ስልጠና እንሰጣለን : ለስልጠና እና ለመመዝገቢያ VAT ጨምሮ 400 ብር ይምጡና ፈጥነው ይመዝገቡ ስልጠናውን ወስደው ስራ ይገባሉ። የምዝገባው ሰዓት እና ቀን ዘወትር ከ ሰኞ-ቅዳሜ ከ 2:00-11:00 ሰዓት በአካል በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ። አድራሻ ፡- 22 ማዞርያ ሚኪስ በርገር ያለበት ህንፃ 4ተኛ ፎቅ ቢ፡ቁ 279 ፈጥነው ይመዝገቡ!!!!!!!! 0972-61-66-50 0983239683 0118634142 ሊንኩን በመጫን ቻናላችንን ይቀላቀሉ telegram channel @ethioojobs @ethioojobs @ethioojobs 1.7K views07:37