የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ከአራት ሺህ አንድ መቶ በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ የሐረማያ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን ከአራት ሺህ አንድ መቶ በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ። ዩኒቨርስቲው በ65ኛ ዙር ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ ከዛሬ ስድሳ ስምንት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ መንግስትና በአሜሪካን ኦክልሃማከ ስቴት ዩኒቨርስቲ አማካኝነት በግብርና ኮሌጅነት የተቋቋመው የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ዘንድሮ ለ65ኛ ጊዜ በተለያዩ መስኮች ተማሪዎቹን አስመርቋል። ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት @ethiouniversity1bot Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 ╚═══════════╝ 8.1K views11:28