#WoldiaUniversity የወልዲያ ዩንቨርሲቲ ሁለተኛ ዓመት የቅድመ ምህንድስና እና የቴክኖሎጂ ተማሪዎች ለሆናቹህ የ2013 ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ከታት ወደ Pre-Engineering, Computer Science,IT, Architecture and Software Engineering የትምህርት ፕሮግራሞች ትመደባላቹህ ። Note ፨አርክ መግባት ለሚፈልጉ የመግቢያ ፈተና ይኖራል። ፨Software Engineering በትምህርት ሚንስቴር በቶሎ ዕውቅና ካልተሰጠው ላይኖር ይችላል ዝርዝር መረጃውን ከፎቶው ያንብቡ ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት @ethiouniversity1bot Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 ╚═══════════╝ 9.1K views05:21