#Dilla በዛሬው ዕለት በጌዲዮ ዞን እና አካባቢው በጣለው ከባድ ዝናብ በሰው እና ንብረት ላይ ውድመት አድርሷል። በዲላ ዩኒቨርስቲ እስካሁን በሰው ላይ ይህ ነው የተባለ ጉዳት አልደረሰም። ሆኖም የግቢው ያሉ ዕፀዋት በፎቶ በምትመለከቱ ጉዳት ደርሶባቸዋል። አሁን ላይ ሙሉ ለሙሉ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጧል። ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0 Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 ╚═══════════╝ 15.8K viewsedited 17:19