ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አዳዲስ የአጭር ጊዜ ስልጠናዎች ለመስጠት ስርዓተ ትምህርት አዘጋጅቷል።
ኢንስቲትዩተ የሁለት መደበኛ ስልጠና ስርዓተ ትምህርት ክለሳም አድርጓል።
በ
12 ሙያዎች ፍላጎትን መሰረት ያደረገ የአጭር ጊዜ ስልጠናዎች ለመስጠት አዲስ ስርዓተ ትምህርት መዘጋጀቱን የኢንስቲትዩቱ ስልጠናና አቅም ግንባታ ዘርፍ ም/ዋ/ዳይሬክተር ሀብታሙ ክብረት ገልጸዋል፡፡
ኢንስቲትዩቱ በዓለም ባንክ EASTRIP ፕሮጀክት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ያካሔደውን የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት መሰረት በማድረግ የስርዓተ ትምህርት እና የመማሪያ ሰነድ ማዘጋጀቱን ጠቁመዋል።
ስርዓተ ትምህርት ከተዘጋጀላቸው ሙያዎች መካከል፦
- የውጭ ቋንቋዎች ስልጠና (እንግሊዘኛ፣ አረብኛ እና ፈረንሳይኛ)
- የትኩስ መጠጥ አገልግሎት (Bartender Service)፣
- የመጠጥ አግልግሎት (Barista Service)፣
- የሥጋ ቤት አገልግሎት (Butchery)፣
- ጤናና ውበት (Wellness and Spa Service) ይገኙበታል፡፡
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚═══════════╝