#JimmaUniversity ጅማ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ መጋቢት 5 እና 6/2016 ዓ.ም. መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ተመዝጋቢዎች ከምዝገባ ቀናት አስቀድመው የመጀመሪያ ዲግሪ ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ዋና ሬጅስትራር በፖ.ሳ.ቁ. 378 ማስላክ ይጠበቅባችኋል፡፡ ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0 Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 ╚═══════════╝ 14.2K views10:41