የስራ ማስታወቂያ ስራ ፈላጊ ለሆኑ ወጣቶች በሙሉ ድርጅታችን ፓትሮን ትሬድንግ በሴልስ ለመስራት የምትፈልጉ ከ ሐምሌ 25 2014 እስከ ነሐሴ 18 2014 ዓም ድረስ የትምርት ማስረጃችሁን ይዛችሁ ብአካል በመምጣት መመዝገብ ትችላላቹ።ወይም ዶክመንታችሁን ከታች ባለው ኢሜል ይላኩልን patrontrading.et@gmail.com ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን ይደውሉ 0983099839 0938985740 0985387306 አድራሻ ቄራ አልማዝዬ ሜዳ ፊትለፊት ከሚገኘው ፓትሮን ህንፃ 3ኛ ፎቅ 1.2K views20:40