ራይድ የታክሲ አገልግሎት ሰጪ ድርጅት የታሪፍ ማሻሻያ ማድረጉን ገለጸ ወቅታዊ የነዳጅ ጭማሪና አጠቃላይ ሀገራዊ ግሽበትን ታሳቢ በማድረግ ከመጭው ሰኞ May 9 ጀምሮ የሁሉም አገልግሎት ዘርፎቻችን መነሻ ከ 75 ብር ወደ 95 ብር ከፍ እንደምናደርግ በአክብሮት እንገልፃለን ሲሉ ተናግረዋል:: @EthiopianBusinessDaily 4.1K views18:48