"...እራሳቸውን እንደ መሮ ወርዳቸውን እንደ ሞረድ ፬ ማዕዘን ቁመታቸውን ክንድ ከስንዝር ስለታቸውን እንደ ወስፌ ፭ ችንካር ሰርተው ሳዶር በሚባል ችንካር ቀኝ እጁን አላዶር በሚባል ችንካር ግራ እጁን ከግማደ መስቀል አንድ አድርገው ቸነከሩት፤ አዴራ በሚባል ችንካር ማህል ልቡንቸነከሩት ዳናት በሚባል ችንካር ሁለት እግሩን ከ እግረ መስቀል ጋርቸነከሩት ሮዳስ በሚባል ችንካር ደረቱን ቸነከሩት..." -ሕማማተ መስቀል @Ethiopian_Orthodox @Ethiopian_Orthodox 578 viewsℍ𝖆𝕭𝖎𝖗, 11:47