የሰሙነ ሕማማት አራተኛ ቀን-ረቡዕ ምክረ አይሁድ የመልካም መዓዛ ቀን ከዳተኛው ይሁዳ ጌታችንን አሳልፎ ለመስጠት ከጸሐፍት ፈሪሳውያንና ከካህናት አለቆች ዘንድ ሠላሳ ብር ለመቀበል ተስማምቷል @Ethiopian_Orthodox @Ethiopian_Orthodox 1.9K viewsℍ𝖆𝕭𝖎𝖗, 06:18