Get Mystery Box with random crypto!

ከራስ አልፎ ለባንዲራ ውድ ልጆች የሚያፈራ 1, ብሩክ በየነ 2, መሀመድ ኑር 3, መስፍን ታ | ቡናችን👆

ከራስ አልፎ ለባንዲራ
ውድ ልጆች የሚያፈራ

1, ብሩክ በየነ
2, መሀመድ ኑር
3, መስፍን ታፈሰ
4, ጫላ ተሺታ
5, አብዱልከሪም ወርቁ
6, ሃይለሚካኤል አደፍርስ

ኢትዮጵያ ቡና

የኢትዮጲያ ከ 23 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን ነገ በ 10:00 አበበ ቢቂላ ስታዲየም ከዲሞክራቲክ ኮንጎ አቻው ጋር በሞሮኮ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው ውድድር የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታውን ያደርጋል።

መግቢያ በነፃ

ጨዋታውን መታደም የምንችል በሙሉ በመግባት ልጆቻችንን እናበረታታ!

ድል ለ ዋልያው

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc