Get Mystery Box with random crypto!

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ፕሬዝዳንት መ/አለቃ ፈቃደ ማሞ እና የክለባችን ስራ አስኪያጅ አቶ ገ | ቡናችን👆

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ፕሬዝዳንት መ/አለቃ ፈቃደ ማሞ እና የክለባችን ስራ አስኪያጅ አቶ ገዛኸኝ ወልዴ ክለባችን ሐዋሳ ልምምድ በሚሰራበት ቦታ በትላንትናው ዕለት በመገኘት ቡድኑን አበረታተዋል።

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc