Get Mystery Box with random crypto!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያውን ዓለም-አቀፍ በረራ ያደረገው ከ78 ዓመታት በፊት መጋቢት 3 | Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያውን ዓለም-አቀፍ በረራ ያደረገው ከ78 ዓመታት በፊት መጋቢት 30 ቀን 1938 ዓ.ም ወደ ግብፅ ካይሮ ነበር። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተለያዩ ጊዜያት የገጠሙትን ፈተናዎች በስኬት በማለፍ ዛሬ ላይ በአፍሪካ እጅግ ግዙፍ፣ ትርፋማ እና የበርካታ ዓለም-አቀፍ የአቪዬሽን ሽልማቶች ባለቤት ለመሆን በቅቷል። አየር መንገዳችን በዓለም ተወዳዳሪ ከሚባሉ ቀዳሚ አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉ የስኬት ተምሳሌት እንዲሆን አስችሎታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #78ስኬታማአመታት #ትውስታ