የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አዲሱን በአፍሪካ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን እና 55 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መዋዕለ-ንዋይ ያፈሰሰበትን ዘመናዊ የኢኮሜርስ መሰረተ ልማት በደማቅ ስነ ስርዓት በዛሬው ዕለት አስመረቀ፡፡ የዚህ በልዩ ሁኔታ ለኢኮሜርስ ሸቀጦች እንዲሁም ለፖስታ እና ጥቅል መልእክቶች የሎጂስቲክስ አገልግሎት ለመስጠት ታስቦ ወደ ስራ የሚገባው መሰረተ-ልማት የአፍሪካን የኢኮሜርስ ኢንደስትሪ ዕድገት ከማፋጠኑም ባሻገር አዲስ አበባን በአፍሪካ ብሎም በዓለም የድንብር ተሻጋሪ ኢኮሜርስ ማዕከል የሚያደርግ ነው፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያካርጎእናሎጂስቲክስአገልግሎት 15.4K views11:38