የ2015 ዓ.ም ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ እና የ11ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች እንዲሁም ከ14ኛ እስከ 17ኛ ሳምንት ያሉ ውድድሮች በድሬደዋ ከተማ በድሬደዋ ስታዲየም ከየካቲት 04 እስከ መጋቢት 03/2015 ዓ.ም የሚካሄደው ሙሉ መርሃ ግብር አያይዘናል። 921 viewsᴇˢᵐⁱᶻᵒ, edited 18:50