የጨዋታ ቀን የድል ቀን ቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪምየር ሊግ 2ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ መስከረም 30/01/2015 10:00 ሰዐት ኢትዮጲያ ቡና ከ ሀዋሳ ከነማ ባህርዳር ስታድየም ጨዋታው በቀጥታ ከ10:00 ሰዐት ጀምሮ በቻናላችን በቀጥታ ይተላለፋል! ድል ለተወዳጁ ክለባችን ቡንዬ 1.1K views𝓔𝓼𝓶𝓲𝔃, 06:33